Emmanuel Full Gospel Sermons

እግዚአብሔርን ማወቅ (ዮሐ. 17፥3)

Informações:

Synopsis

ስለ እግዚአብሔር ማንነት ጠንቅቀው የማያውቁ ሰዎች "በእግዚአብሔር አምሳል ተፈጥረናል" የሚለውን ቃል ያለአግባብ ሲጠቀሙ እናያለን። ይህም ማለት ሰዎች እግዚአብሔር የቅዱሳን ጋር የማይካፈላቸው ባህሪዎች (Incommunicable Characters of God) እና ከቅዱሳን ጋር የሚካፈላቸው ባህሪዎች (Communicable characters of God) እንዳሉት አለመረዳታቸውን ያሳያል። በዚህ ትምህርት ላይ ፓስተር ፍቅሩ አጭርና ግልጽ በሆነ መንገድ የትኞቹን የእግዚአብርሔር ባህሪያት እንደምንካፈልና የትኞቹን እንደማንካፈል ከእግዚአብሔር ቃል ያሳዩናል። ይኼ ትምህርት ለሁሉም ክርስቲያን (በተለይ ስለ እግዚአብሔር እና ስለ ቅዱሳን ልዩነት ትክክለኛ ግንዛቤ ላላገኙ) ይጠቅማል። ሼር በማድረግ ላልሰሙ እናሰማ! በተረፈ በፌስ ቡክ እና በዌብሳይታችን ለመከታተል የምትፈልጉ ወገኖች በዚህ አድራሻችን https://www.facebook.com/efgbc1 efgbc.net ልታገኙን ትችላላችሁ! ጌታ ይባርካችሁ።